ቀን 18/9/2014 ዓ.ም

የተማሪዎች የማለዳ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በልደታ ክፍለ ከተማ

በልደታ ክፍለ ከተማ “በአካል ብቃት የተገነባ ጤናማ ዜጋ እንገነባለን” በሚል መሪ ቃል የተማሪዎች የማለዳ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተካሄደ።

በፕሮግራሙ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በክ/ከተማው የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ አሰፋ ሎንቦሶ እንደተናገሩት የአካል ብቃት እንቅስቃሴው ተማሪዎች የነቃ አዕምሮና ስነ-ልቦና በማዳበር ትምህርታቸውን በንቃት እንዲከታተሉ እገዛ ያደርጋል ብለዋል።

እንቅስቃሴው ጤናው የተጠበቀና በአካልና በአዕምሮ የተገነባ ትውልድ ከመፍጠር ባለፈ የተማሪዎችን የዕርስ በዕርስ ግንኙነትን በማጠናከር በተማሪዎች መካከል ቤተሰባዊነት እንዲጎለብት ያስችላል ሲሉ አቶ አሰፋ ገልፀዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s