ቀን 12/9/2014 ዓ.ም

ተማሪዎች የሳይንስና የፈጠራ ስራቸዉን አቀረቡ፡፡

በየካ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በየካ ክ/ከተማ  ስር የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት ተማሪዎች  የሳይንስ ፈጠራ ውጤታችን ለእይታ አቅርበዋል።

ተማሪዎቹ በፊዚክስ፣ ባይሎጅ ፣ ኪሚስትሪ እና አርዓተ ትምህርት ዘርፎች የሰሯቸውን የሳይንስ ፈጠራ ውጤቶች ለእይታ ያቀረቡ ሲሆን ታዳጊ ወጣቶቹ የሳይንስና ፈጠራ አቅማቸውን ለማሳደግ ድጋፍ ቢደረግላቸው ውጤታማ ለመሆን አመላካች ሁኔታዎች እንዳሉ ተጠቁሟል።

በሳይንስ ፈጠራ ስራ ዝንባሌ ላላቸው ታዳጊዎች በአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ቢታገዙ ተሰፋ ሰጭ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚችሉ ጉብኝዋች ተናግረዋል።

በፈጠራ ውጤታቸው ተወዳድረው የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችም እውቅናና ሽልማት ተችሯቸዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s