ቀን 11/9/2014 ዓ.ም

በትምህርት ተቋማት የሚደረገው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሏል።

በልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ተቋማት ላይ የሚገኙ ተማሪዎች መምህራን እና የትምህርት ባለሙያዎች የማለዳ ስፖርት እንቅስቃሴ አድርገዋል፡፡

በተማሪዎች ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ላይ ሁሉም የትምህርት ማህበረሰቡ አካላት የተሳተፉ ሲሆን በመደረኩ ላይ የአካል ብቃት እንቅስቃሴው በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር ያስችላል ተብሏል።

የተማሪዎች የማለዳ ስፖርት እንቅስቃሴ ተማሪዎች ከትምህርት ጎን ለጎን ስፖርቱን የሁል ጊዜ ልምድ እንዲያደርጉት እና ወደ ትምህርታቸው ሲመለሱ የነቃ አእምሮ ይዘው ትምህርታቸውን በንቃት እንዲከታተሉ እንደሚረዳም ተመላክቷል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s