ቀን 5/9/2014 ዓ.ም

“ትምህርት ቤቴን አፀዳለሁ፤ ፅዱና ውብ በሆነ ከተማ እኖራለሁ!!”

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 በሚገኘው ሐዋሪያው ጴጥሮስ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የጽዳት ዘመቻ ተከናወነ።

የጽዳት ዘመቻውን ያስጀመሩት በአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ መለሰ ዓለሙ አዲስ አበባን ውብና ጽዱ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ የነገ ሀገር ተረካቢ ተማሪዎችም አካባቢያቸውን ውብ እና ጽዱ የማድረግ ተግባርን እንደ ጥሩ ባህል እና ልማድ ይዘው እንዲያድጉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

ከጽዳት ዘመቻው ጎን ለጎን ከወዳደቁ ደረቅ ቆሻሻ የተሰሩ በተማሪዎች የተዘጋጀ የመልሶ መጠቀም ስራዎችን የሚያሳይ አውደ ርዕይ ለዕይታ ቀርቧል።

በጽዳት ዘመቻ መርሃ ግብሩ ላይ አቶ መለሰ ዓለሙን ጨምሮ የአዲስ አበባ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ለማ ፣ የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ነጻነት ዳባ፣ የከተማ፣ የክፍለ ከተማ እና የወረዳ አመራሮች፣ የፅዳት አምባሳደሮች እንዲሁም አጠቃላይ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በተገኙበት ተከናውኗል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

+8

5,919

People reached

223

Engagements

Boost post

5555

2 Shares

Like

Comment

Share

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s