ቀን 2/9/2014 ዓ.ም

ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በየካ አባዶ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፡፡

የማለዳ ስፖርት ሥስተኛ ዙር ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በዛሬው እለት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ስር በሚገኘው በየካ አባዶ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከናውኗል።

በመድረኩ የተማሪዎች የማለዳ ስፖርት እንቅስቃሴ ተማሪዎች ከትምህርት ጎን ለጎን ስፖርቱን የሁል ጊዜ ልምድ እንዲያደርጉት እና ወደ ትምህርታቸው ሲመለሱ የነቃ አእምሮ ይዘው ትምህርታቸውን በንቃት እንዲከታተሉ እንደሚረዳም ተገልጿል።

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወጣቶች እና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ ግርማ በንግግራቸው ተማሪው በስፖርት የሠለጠነ  ንቁ አዕምሮ  እንዲኖረው እና ከአጉል ልምዶች ራሱን በመጠበቅ ለሀገር እና ለወገኑ ጠቃሚ ዜጋ እና ከሀገር  ወዳድነት በተጨማሪም ስራ ፈጣሪ እንዲሆን ይረዳል ብለዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s