ቀን 2/9/2014 ዓ.ም

8ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ቤቶች ስፖርታዊ ውድድር በተለያዩ የስፖርት ማዝወተሪያ ስፍራዎች እየተካሄደ ነው፡፡

“በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ ለአገር ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ የተጀመረው 8ኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎች ስፖርታዊ ዉድድር በአራት የሰሰፖርት ዓይነቶች  ከ 2ሺህ በላይ ተማሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል ። 

የቮሊቦል ፣ የወርልድ ቴኳንዶና የእግር ኳስ ውድድሮች እንደቀጠሉ ሲሆን የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ዛሬ ከሰዓት በምንሊክ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ይጀመራል ።

የተማሪዎች ስፖርታዊ ውድድር የነገ የሀገር ተተኪና ታዳጊ ወጣቶችን ማፍለቂያ በመሆኑ ተማሪዎች በውድድር ቆይታቸው በፍፁም ስፖርታዊ ጨዋነትና ስነ-ምግባር እየተፎካከሩ ይገኛሉ።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s