ቀን 7/8/2014 ዓ.ም

“ትምህርት ቤቴን አፀዳለሁ ፅዱ እና ውብ በሆነ ትምህርት ቤት እማራለሁ” በሚል መሪ ቃል 5ኛ ሳምንት የትምህርት ቤቶች የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡

በኮልፌ ቀራኒያ ፣ በለሚ ኩራ ፣ በአራዳ ፣ በጉለሌ አና በንፋስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ውስጥ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ላይ “ትምህርት ቤቴን አፀዳለሁ ፅዱ እና ውብ በሆነ ትምህርት ቤት እማራለሁ” በሚል መሪ ቃል 5ኛ ሳምንት የትምህርት ቤቶች የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡

በኮልፌ ቀራኒዩ ክፍለ ከተማ በአዲስ ህይወት የመጀመሪያ ደረጃ ፣ በለሚ ኩራ በአራብሳ አፀደ ህፃናትና  የመጀመሪያ ደረጃ ፣ በአራዳ በራስ አበበ አረጋይ አፀደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ ፣ በጉለሌ በቃሌ የመጀመሪያ ደረጃ እና በንፋስልክ ላፍቶ በጎፋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ “ትምህርት ቤቴን አፀዳለሁ ፅዱ እና ውብ በሆነ ትምህርት ቤት እማራለሁ” በሚል መሪ ቃል 5ኛ ሳምንት የትምህርት ቤቶች የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡

በመርሃ ግብሮቹ ትምህርት ቤቶችን የእውቀት መፍለቂያ ብቻ ሳይሆን የጽዳት ተምሳሌት ማድረግና የጽዳት አምባሳደር የሚሆኑ ትውልዶችን ማፍራያ እንዲሆኑ መስራት  ተገቢ መሆኑ ተመላክቷል። በተጨማሪም ጤናው የጠበቀ ተማሪ ለማፍራት ትምህርት ቤቶቻችንን ማፅዳትና ፅዳትን ባህል ማድርግ እንደሚገባም ተጠቁሟል ።

በተጨማሪም በትምህርት ቤቶቹ ውስጥ በተማሪዎችና በመምህራን የተዘጋጅ አዝናኝ ድራማዎች እና ግጥሞች ቀርበዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s