ቀን 7/8/2014 ዓ.ም

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ፊታውራሪ ላቀአድገህ ክላስተር ማዕከል በ12 ክፍል ተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር አካሄደ።

በተደረገው የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ላይ የክፍለ ከተማዉ ት/ጽ ቤት ሀላፊ አቶ አደፍርስ ኮራ ፣ በክላስተሩ የሚገኙ የ12ኛ ክፍል ተወዳዳሪ ተማሪዎች፣ ተጠባባቂ ተማሪዎች፣ የት/ቤቶች ርዕሳነ መምህራን እና የትምህርት ጽ/ቤት ሱፐርቫይዘሮች ፣ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደፍርስ ኮራ እንደገለጹት በሥነ-ምግባር የታነፀና ውጤታማ የሆነ ትውልድ ለማፍራት መሰል ጥያቄና መልስ ውድድሮች አዎንታዊ ተፅእኖ ይኖራቸዋል ሲሉ ገልፀዋል ።

በጥያቄና መልስ ውድድሩ አሸናፊ ለሆኑ ተቋማትና ተማሪዎች የዋንጫና የምስክር ወረቀት ሽልማት የተበረከተ ሲሆን በ1ኛ ደረጃ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ ፣ በሁለተኛ ደረጃ ንዋይ ቻሌንጅ ፣ በ3ኛ ደረጃ ሚካኤል ሁለተኛ ደረጀ ት/ቤቶች  የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ ውድድሩን ያጠናቀቁ ሲሆን አሸናፊ ትምህርት ቤቶች እና ተማሪዎች ከክፍለ ከተማዉ ትምህርት ጽፈት ቤት የተዘጋጀላቸዉን ሽልማት የተረከቡ መሆኑን ከክፍለ ከተማዉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነዉ መረጃ ያሰያል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s