ቀን 23 /7/2014 ዓ.ም

የ2014 ዓ.ም የትምህርት መረጃን ወደ ዳታ ቤዝ ለማስገባት የሚያስችል የሶፍት ዌር ትውውቅ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት አስተዳደርና መረጃ ስርዓት ዳይሬክቶሬት የ2014 ዓ.ም የትምህርት መረጃን ወደ ዳታ ቤዝ ለማስገባት የሚያስችል የሶፍት ዌር ትውውቅ ስልጠና መስጠቱን አሳታወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት አስተዳደርና መረጃ ስርዓት ደይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ፋንታዬ  እንደገለጹት የ2014 ዓ.ም የትምህርት ስታቲክስ መረጃን ወደ ደታቤዝ ለማስገባት የሚያስችል የሶፍተዌር ትውውቅ ስልጠና ለክፍለከተማ የመረጃ ቡድን መሪዎችና ባለሙዎች መሰጠቱን በመጥቀስ ሶፍትዌሩን በማስተዋወቅ ክፍለከተሞች የራሳቸውን ተቋም መረጃ እራሳቸዉ ወደ ዳታቤዝ እንዲያስገቡ እና በአግባቡ ማስቀመጥ እንዲችሉ ለማድረግ ታስቦ የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አቶ ፍቃዱ አክለዉም  ከስልጠናው በኋላ ባለሙያዎች ሶፍትዌሮችን በየኮምፒውተሮቻቸው ላይ በመጫን መረጃ የማስገባት ተግባራትን በማከናወን የመረጃ መዛባትን ለማስቀረት የሚስችል መሆኑን አብራርተዋል፡፡

ስልጠናዉ የአሰልጣኞች ስልጠና በወሰዱ የቢሮው ባለሙያዎች የተሰጠ መሆኑን ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s