ቀን 23 /7/2014 ዓ.ም

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ትምህር ጽ/ቤት ስር በሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል የሳይንስ ቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎች ዉድድር ተካሄደ፡፡

ውድድሩ በወረዳዉ ውስጥ በሚገኙ የግልና የመንግስት 16 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል ተካሄዳል፡፡

በዉድድሩ ላይ ተማሪዎች የሰዉን ልጅ የእለት ከእለት እንቅስቃሴን የሚያቀሉ የፈጠራ ስራዎችን እንዲሁም የአካል ጉዳተኞችን ኑሮ የሚያግዙ የፈጠራ ስራዎችን ይዘዉ ቀርበዋል፡፡

በተጨማሪም የስእልና የቅርሳቅርስ ዉጤቶች እና በርካታ የፈጠራ ስራዎች ቀርበዉ በተማሪዎች ገለፃ ተደርጋል፡፡

በዉድድሩ ላይም ከ1 እስከ 3 ለወጡ ተማሪዎች ፣ ትምህርት ቤቶች እና ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉ ተማሪዎች እውቅና ተሰጥቷቸዋል፡፡

በውድድሩ መጨረሻ ላይ የዋንጫ ሽልማት በሚያስገኘዉ በፊዚክስ፣ በኬምስትሪ እንዲሁም በባይሎጀ የትምህርት ዘርፎች በተደረገዉ ዉድድር መሰረትም ዳምቦስኮ ፣ ምህራፍ  እንዲሁም ቆሬ ብርሀን ትምህርት ቤቶች በቅደም ተከተላቸው መሰረት  ከ1ኛ እስከ 3 ኛ ደረጃ በመዉጣት የዋንጫ ተሸላሚ ለመሆን ችለዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s