ቀን 22 /7/2014 ዓ.ም

በእቴጌ መነን የልጃገረዶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርተ ቤት ዓመታዊ የውስጥ ስፖርታዊ ውድድር የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ፡፡

በስፖርታዊ  ውድድሩ  የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የአዲስ አበባ  ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ  በመገኘት  የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ  አካላትን  በማበረታታት ከቀለም ትምህርታቸዉ ጎን ለጉን በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እራሳቸዉን እንዲያዳብሩ አደራ ብለዋል፡፡

 ስፖርታዊ ውድድሩ ለ ሁለት ወራት ቆይታ የሚያደርግ ሲሆን  በእለቱ በተማሪዎች መካከል የእግር ካስ ፣ የቴካንዶ እና የሰርከስ ውድድሮች የተከናወኑ ሲሆን በመምህራን እና በአስተዳደር ሰራተኞች መካከል የገመድ ጉተታ ውድድር ተካሄዳል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/ ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s