ቀን 22 /7/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ  ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በትምህርት ቤት ደረጃ መሻሻል  የሶስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ፤ በተፋጠነ የትምህርት ትብብር  እና አጋርነት ስትራቴጂክ ማናል እና በሱፐርቪዥን አገልግሎት በተገኙ ግኝቶች ላይ ውይይት አካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ  ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በትምህርት ቤት ደረጃ መሻሻል  የሶስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ግምገማ አፈጻጸም ላይ እንዲሁም የቀጣይ ሶስት ዓመት እቅድ ዝግጅት ላይ  እንዲሁም   በተፋጠነ የትምህርት ትብብር  እና አጋርነት ስትራቴጂክ ማናል ላይ ገለጻ እና በሱፐርቪዥን አገልግሎት በተገኙ ግኝቶች ላይ ውይይት አካሄደ፡፡

በመድረኩ የአዲስ አበባ  ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክጽል ቢሮ ሀላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ  እንዳስታወቁት የቀጣዩ ሶስት ዓመታት የትምህርት ቤት ደረጃ መሻሻል እቅድ ውጤታማ እንዲሆን  ያለፈዉን የትምህርት ቤት ደረጃ መሻሻል እቅድ አፈጻጸም በአግባቡ መገምገም ይገባል ብለዋል፡፡ ሀላፊዉ አክለዉም ስትራቴጂክ እቅዱ  እና ግምገማዉ  ተናባቢ ሊሆን እነደሚገባ አጽኖት ሰጥተዉ ተናግረዋል፡፡

በውይይቱ ከአዲስ ከተማ ፣ አቃቂ ቃሊቲ ፣ አራዳ  ፣ ቦሌ ፣ ጉለሌ እንዲሁም ቂርቆስ ክፍለከተሞች የሚገኙ የመንግስትና የግል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን እና የክፍለከተሞቹ የሁለቱ ስርዓተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎች ተሳታፊ ሲሆኑ በነገው እለትም ከቀሪ ክፍለ ከተማ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራኖች ጋር ተመሳሳይ ውይይት እንደሚከናወን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s