ቀን 30/6/2014 ዓ.ም

የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ  ለፍታዊነት ጄኩፕ ኢ በ2014 ዓ.ም በመጀመሪያዉ 6 መራት ውስጥ የተከናወኑ የፋይናንስ ፣ የኦዲት እና የግዥ አፈጻጸሞችን በተመለከተ ግምገማ አደረገ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ  ለፍታዊነት ጄኩፕ ኢ በ2014 ዓ.ም በመጀመሪያዉ 6 መራት ውስጥ የተከናወኑ የፋይናንስ ፣ የኦዲት እና የግዥ አፈጻጸሞችን በተመለከተ ግምገማ አደረገ።

መርሃ ግብሩ ላይ በ2014 ዓ.ም የፋይናንስ ፣ የኦዲት እና የግዥ ዳይሬክቶሬቶች አፈጻጸም ሪፖርት እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነዶች በቅድም ተከተል ከቀረቡ በሀላ በተሳታፊዎች ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡

በማጠቃለያዉ ላይ ማብራሪያ የሰጡት የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ  ለፍታዊነት ዳይሬክተር አቶ አሽናፊ እንደገለጹት ሶስቱን የስራ ክፍሎች ለማገዥ በተሰሩ ስራዎች የተገኙ ውጤቶችን ለመገምገም ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ጠቅሰዉ በቀጣይም መሰል ተግባራት ለቀጣይ ስራ አፈጻጸም የሚኖራቸዉ ፋይዳ የጎላ በመሆኑ ተጠናክረዉ ይቀጥላሉ ብለዋል ።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s