ቀን 25 /6/2014 ዓ.ም

የሀዘን መግለጫ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን 4ኛው ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሰሞኑን ባደረባቸው ህመም ምክንያት ሆስፒታል የህክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተዉ ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በቅዱስነታቸው ዕረፍት የተሰማዉን ጥልቅ ሀዘን ለቤተሰቦቻቸዉ እና ለመላዉ ኢትዮጵያውያን እየገለጸ መፅናናትን ይመኛል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s