ቀን 14/6/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ቴክኖሎጂ ትግበራ ዳይሬክቶሬት የኢንፎረሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ቡድን በየትምህርት ቤቱ ለሚገኙ የአይ ሲቲ ባለሙያዎች በተግባር የተደገፈ ስልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡

ስልጠናው በዋናነት በስኩል ኔት መሰረተ ልማት አጠቃቀምና ተዛማጅ ርዕሰ ጉዳዮችን መሰረት አድርጎ በቢሮው የአይ ሲቲ ባለሙያዎች እየተሰጠ እንደሚገኝ የአጠቃላይ ትምህርት ቴክኖሎጂ ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ አቶ በለጠ ንጉሴ ገልጸዋል፡፡

ዳሬክተሩ አክለውም ስልጠናው በየትምህርት ቤቱ በሁለተኛው መንፈቅ አመት ተማሪዎች የፕላዝማ ትምህርትን ጨምሮ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት መማር እንዲችሉ ሰልጣኞቹ ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለባቸው ገልጸው እስካሁን በአምስት ክፍለከተሞች ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ የአይሲቲ ባለሙያ ዎች ስልጠናውን መውሰዳቸውን ጠቁመው በቀጣይ ቀሪ ክፍለከተሞችም ተመሳሳይ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አስታውቀዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s