ቀን 4/6/2014 ዓ.ም

የመምህር ያሬድ እና የተማሪ ናትናኤል የፈጠራ ስራዎች

የመምህር ያሬድ እና የተማሪ ናትናኤል በልደታ ክፍለ ከተማ በወረዳ 10 ትምህርት ፅህፈት ቤት ስር የሚገኘዉ የአፍሪካ ህብረት አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር እና ተማሪ ናቸዉ፡፡

በትምህርት ቤቱ የፊዚክስ መምህር የሆነዉ ያሬድ የቶርኖ ማሽን ለመስራት ችላል፡፡

በተግባር ስራዉ በትምህርት ቤቱ የሚታወቀዉ መምህር ያሬድ የሰራዉ የፈጠራ ስራ ለተለያዩ ስራዎች ቅርፅ ማውጫነት ፣የተለያዩ ፑሊዎችን እና ልዩ ልዩ ስራዎችን ለመስራት የሚያስችል ነው።

በሌላ መልኩ የኒውተን ሰርድ ሎው ፊዚክስ ትምህርት ለፈጠራ ስራዉ እንዳገዘዉ የተናገረዉ የ9ኛ ክፍል ተማሪ የሆነዉ ናትናኤል እራስን ለመከላከል የሚያገለግል መሳሪያ በመስራት እና የሰራዉ መሳሪያ በተግባር አገልግሎት እንደሚሰጥ ለማሳየት ችላል፡፡ 

ለተሰሩት እንዲሁም ቀጣይ ለሚሰሩት የፈጠራ ስራዎች የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ሰለሞን ይታየው ከጎናቸዉ መሆናቸውን እና በተሰረዉ ስራ መደሰታቸውን በመግለጽ አበረታተዋቸዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s