ቀን 4/6/2014 ዓ.ም

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ትምህርት ጽ/ቤት ስር በሚገኙ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች መካከል ልምድ ልውውጥ ተደረገ።

የልምድ ልውውጡ በአብዩት ፋና ትምህርት ቤት እና በግል ት/ቤቶች ርዕሳነ  መምህራን  መካከል ተደርጓል።

በፕሮግራሙ ላይ የክፍለ ከተማው የት/ት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደፍርስ ኮራ ፣ የወረዳ 10 የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ሀይሉ እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት በአብዩት ፋና ትምህርት ቤት የልምድ ልውውጡ ተካሄዳል።

በልምድ ልውውጡ ላይ አቶ አደፍርስ ኮራ እንደገለጹት ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ከተማሪ ወላጆችና ባለድርሻ አካላት ጋር መስራት እንደሚያስፈልግ ገልጸው በቀጣይም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚረዱ ስራዎችን በጋራ መስራትና የልምድ ልውውጥን በማጠናከር ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል ብሎም ለሀገር ተተኪ ትውልድ ለመፍጠር ተባብረን መስራት ይገባል ብለዋል።

በልምድ ልውውጡ የቤተ ሙከራ ፣የሙዚቃ ማዕከሎች፣የትምህርት ቤት ምድረ ግቢ ንፅህና አያያዝ እንዲሁም በትምህርት ቤቱ የመረጃ አያያዝ ላይ ግብኝት ተደርጋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s