ቀን 25/5/2014 ዓ.ም

የ12ኛ ክፍል ተማሪ ለሆነችዉ ቅድስት ጎሮሾ እና ለወላጅ እናታ እውቅና ተሰጣቸዉ፡፡

እውቅናዉን የሰጡት በልደታ ክፍለ ከተማ  በወረዳ 10 ትምህርት ፅህፈት ቤት ስር የሚገኘዉ የአፍሪካ ህብረት አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን እና ሰራተኞች ናቸዉ፡፡

የትምህርት ቤቱ መምህራን እና ሰራተኞች እውቅናዉን የሰጡት በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በተከታታይ የትምህርት ቀናት ጠዋት ጠዋት የሰንደቅ አላማ ስነ-ስርዓት በትምህርት ቤቱ በሚከበርበት ሰዓት ድምፁዋን ከፍ አድርጋ የኢትዬጽያ ህዝብ መዝሙር ለምታዘምረዉ ፣ ሀገር ወዳድነትን በተማሪዎች ላይ ለምታሰርጸዉ እና ለተማሪዎች እና ለትምህርት ማህበረሰቡ አርዓያ ለሆነችዉ ተማሪ ቅድስት ጎሮሾ እና ለወላጅ እናታ ለወ/ሮ አስናቀች ፍጅ ሲሆን በሰንደቅ አላማ ስነ-ስርዓት ላይ እውቅና በመስጠት የተለያዩ የማበረታቻ ሽልማቶችን አብርክተዋል።

በመጨረሻም ተማሪ ቅድስት እና ወላጅ እናትዋ ወ/ሮ አስናቀች የኢትዮጽያ ሰንደቅ አላማ ከትምህርት ቤቱ አስተዳደር በመምህራን እና በሰራተኞች ስም እንደተበረከተላቸዉ እና ለትምህርት ማህበረሰቡ መልዕክት እንዳስተላለፉ ከትምህርት ቤቱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s