ቀን 28/4/2014 ዓ.ም

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና ለገላን የወንዶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት አዲስ ለገቡ ተማሪዎቸ የታብሌት ስጦታ ተበረከተ፡፡

የታብሌ ስጦታዉ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ላይ አዲስ ለገቡ ተማሪዎቸ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ተበርክቷል፡፡

ስጦታዉን ያበረከቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ሲሆኑ ተማሪዎች በዓሉን በሚያከብሩበት ጊዜ ሀገር ሰላም እንድትሆን እና በዓሉን በሰላም ለማክበር እንድንችል ብዙዎች ዋጋ የከፈሉ መሆኑን በማሰብ መሆን ይገባል ያሉ ሲሆን አክለዉም ሀገር ከተማሪዎች ብዙ የምትጠብቅ በመሆኑ ትምህርታቸዉን በአንድነት መንፈስ በመተባበር በአግባቡ በመማር ሚናቸዉን እንዲወጡ መምህራንም እያበረከቱት ያለዉ አስተዋጽዎን በማጠናከር እና ለሀገር ቅድሚያ በመስጠት ተማሪዎችን በማብቃት ሀገር የሚረከብ ዜጋ ለመፍጠር ተግተዉ እንዲሰሩ አደራ ብለዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s