ቀን 14/4/2014 ዓ.ም

በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚገኙ መምህራን “የማይተካ ህይወቱን እየሰጠ ላለው የሀገር መከላከያችን የሚተካ ደም በመለገስ ደጀንነታችንን እናረጋግጣለን” በማለት የደም ልገሳ አካሂደዋል።

በየክፍለ ከተማዎቹ መምህራን ማህበር እና ትምህርት ጽፈት ቤት አስተባባሪነት በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ መምህራን እና ርዕሳ መምህራን ውድ የሆነውን ህይወቱን እየሰጠ ላለዉ መከላከያ ሰራዊት “የማይተካ ህይወቱን እየሰጠ ላለው የሀገር መከላከያችን የሚተካ ደም በመለገስ ደጀንነታችንን እናረጋግጣለን” በማለት ደማቸዉን ለግሰዋል፡፡

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s