ቀን 14/4/2014 ዓ.ም

በአዲስ ተስፋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ በክረምት በጎ ፍቃድ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 አስተዳደር የከተማ ዉበትና አረንጓዴ አከባቢ ጽ/ቤት እና ትምህርት ጽ/ቤት በጋራ በመሆን በአዲስ ተስፋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ በክረምት በጎ ፍቃድ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ፕሮግራም ተካሄደ ፡፡

በመርሃ ግብሩ ላይ ተግባሩ ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የከተማ ዉበትና አረንጓዴ አከባቢ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት ወ/ሪት ፋሲካ ቁምላቸዉ ገልጸዋል፡፡

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s