በአዲስ ተስፋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ በክረምት በጎ ፍቃድ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 አስተዳደር የከተማ ዉበትና አረንጓዴ አከባቢ ጽ/ቤት እና ትምህርት ጽ/ቤት በጋራ በመሆን በአዲስ ተስፋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ በክረምት በጎ ፍቃድ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ፕሮግራም ተካሄደ ፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ ተግባሩ ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የከተማ ዉበትና አረንጓዴ አከባቢ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት ወ/ሪት ፋሲካ ቁምላቸዉ ገልጸዋል፡፡
አካባቢያችንን #እንጠብቅ
ወደ ግንባር #እንዝመት
መከላከያን #እንደግፍ
ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!












