ቀን 11/4/2014 ዓ.ም

ለተማሪዎች በመሰጠት ላይ የሚገኘዉ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ተጠናክሮ ቀጥላል፡፡

ከልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጣቢያ ጋር በመተባበር በልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኘዉ አፍሪካ ህብረት አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ለሚማሩ ተማሪዎች ክትባቱ በዚህ መልኩ በመሰጠት ላይ ነዉ።

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s