ቀን 11/4/2014 ዓ.ም

የእሳት አደጋ መንስኤዎችንና መወሰድ ያለባቸዉን ጥንቃቄዎች በተመለከተ ትምህርት ተሰጠ፡፡

በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 6 ትምህርት ጽፈት ቤት ስር በሚገኘዉ ልዕልት ዘ/ወርቅ ትምህርት ቤት ለሚማሩ ተማሪዎች ከእሳት እና አደጋ መከላከያ እና መቆጣጠሪ ተቋም በመጡ ባለሙያዎች በሰልፍ ስነ-ስርዓት ላይ የእሳት አደጋ መንስኤዎችንና መወሰድ ያለባቸዉን ጥንቃቄዎች በተመለከተ ትምህርት ተሰጠ፡፡

ስልጠናዉን አስመልከተዉ የትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማር ምክትል ርዕሰ መምህር ስልጠናዉን ለሰጡ ባለሙያዎች ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካል በድንገት ሊከሰቱ የሚችሉትን የእሳት እና የተለያዩ ድንገተኛ አደጋዎችን ቀድሞ ለመከላከል ከተከሰቱም በሃላ ጉዳት ሳያደርሱ ለመቆጣጠር እንዲቻል መሰል ስልጠናዎች ተጠናክረዉ ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል፡፡

ስልጠናዉን የሰጡት ባለሙያዎችም ለትምህርት ቤቱ የእሳት ማጥፊያ ፎምና ሁለት ኳሶችን በስጦታ በተጨማሪ አበርክተዋል ።

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s