ቀን 8/4/2014 ዓ.ም

ፆታዊ ጥቃትን በተመለከተ በስራ ላይ ባሉ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ የንቃተህግ ትምህርት ተሰጠ፡፡

በጉለሌ ከፍለ ከተማ በኢየሩሳሌም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፆታዊ ጥቃትን በተመለከተ በስራ ላይ ባሉ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ለህጻናቶች በሚመጥን መልኩ የንቃተህግ ትምህርት ተሰጠ።

የንቃተህግ ትምህርቱን ያዘጋጀው በፍትህ ሚኒስቴር የጉለሌ ከፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሲሆን ትምህርቱም በዐቃቢተ ህግ ምህረት በላይ አማካኝነት በተማሪዎች የሰልፍ ስነ-ስርዓት ላይ እንዲሰጥ የተደረገ ሲሆን መሰል ትምህርቶች ተማሪዎች ህግ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚኖራቸዉን ግንዛቤ ለማሳደግ እንደሚጠቅም ተመላክቷል።

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s