ፆታዊ ጥቃትን በተመለከተ በስራ ላይ ባሉ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ የንቃተህግ ትምህርት ተሰጠ፡፡
በጉለሌ ከፍለ ከተማ በኢየሩሳሌም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፆታዊ ጥቃትን በተመለከተ በስራ ላይ ባሉ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ለህጻናቶች በሚመጥን መልኩ የንቃተህግ ትምህርት ተሰጠ።
የንቃተህግ ትምህርቱን ያዘጋጀው በፍትህ ሚኒስቴር የጉለሌ ከፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሲሆን ትምህርቱም በዐቃቢተ ህግ ምህረት በላይ አማካኝነት በተማሪዎች የሰልፍ ስነ-ስርዓት ላይ እንዲሰጥ የተደረገ ሲሆን መሰል ትምህርቶች ተማሪዎች ህግ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚኖራቸዉን ግንዛቤ ለማሳደግ እንደሚጠቅም ተመላክቷል።
አካባቢያችንን #እንጠብቅ
ወደ ግንባር #እንዝመት
መከላከያን #እንደግፍ
ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ…
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!


