ቀን 3/4/2014 ዓ.ም

የ’በቃ’  ‘#NoMore’ ዘመቻ  በአውስትራሊያ ሜልቦርን ከተማ በአውስትራሊያ ፓርላማ ፊት ለፊት ተካሄደ።

ሰልፈኞቹ ባሰሙት መፈክር የምዕራቡ ዓለም አንዳንድ አገራት በኢትዮጵያ ላይ እያደረጉት ያለውን ያልተገባ ጫናና ጣልቃ ገብነት አውግዘዋል።

የምዕራባውያኑ መገናኛ ብዙሃኖች በኢትዮጵያ ላይ የሚያሰራጯቸውን ሀሰተኛ ዘገባዎችን እንዲያቆሙና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ሕወሓት በአማራና አፋር ክልሎች የፈጸማቸውን በደሎች እንዲያወግዙ ጠይቀዋል።

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ድርጊቶች በዓለም አቀፍ ወንጀል የሚያስጠይቅ እንደሆም አስገንዝበዋል።

‘ኢትዮጵያ አትፈርስም፣ ኢትዮጵያ ታሸንፋለች፣ ከኢትዮጵያ ሕዝብና መንግስት ጎን ነን፣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሕዝብ ድምጽ የተመረጠውን መንግስት ማክበርና እውቅና መስጠት አለበት’ የሚሉና ሌሎች ‘የበቃ’ እንቅስቃሴ መልዕክቶች በሰልፉ ላይ ተላልፈዋል።

‘የበቃ’ ወይም ‘#NoMore’ ዘመቻ አካል የሆኑ ሰላማዊ ሰልፎች ዛሬ በዴንማርክ ኮፐንሀገንና በግሪክ አቴንስ ይካሄዳሉ።

‘የበቃ’ ወይም #NoMore እንቅስቃሴ አፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያ፣ ሰሜን አሜሪካና ኦሺኒያ አህጉራትን አዳርሷል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!

ወደ ግንባር ይዝመቱ!

ሠራዊቱን ይደግፉ!

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s