ቀን 1/4/2014 ዓ.ም

እናመሰግናለን!

የቅድመ አንደኛ ደረጃ ተማሪ ህጻን መርጃን ኢብራሂም በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከቤተሰቦቿ በስጦታ ያጠራቀመችውን ገንዘብ ድጋፍ አደረገች፡፡

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በሚገኘው ሱመያ የአጸደ ህጻናት ትምህርት ቤት የኬጅ 3 ተማሪ የሆነችዉ የ6 ዓመታ ህጻን መርጃን ኢብራሂም በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከቤተሰቦቿ በስጦታ ያጠራቀመችውን ገንዘብ ድጋፍ አደረገች፡፡

ተማሪዋ በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከቤት ለከረሚላና ቸኮሌት ቤተሰቦቿ የሰጧትን ሳንቲም በማጠራቀም 317 ብር ለወገኖቿ ድጋፍ አድርጋለች፡፡

የ6 አመቷ ህጻን መርጃን ኢብራሂም እንደገለጸችዉ በትምህርት ቤታቸው ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ እንድናደርግ  በተነገረን መሰረት ያጠራቀምኩትን ሳንቲም አምጥቴ ለወገኖቼ እንዲሆን ሰጥቻለሁ ብላለች፡፡

አካባቢያችንን #እንጠብቅ

ወደ ግንባር #እንዝመት

መከላከያን #እንደግፍ

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s