ቀን 24/3/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ!
- ለመምህራን እና ለትምህርት አመራሮች በኪራይ የተሰጡ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ወደ ግል ለማዞር በከተማ አስተዳደሩ በተወሰነዉ መሰረት የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መምህራንና የት/ት አመራሮች ፕሮግራማችሁ 27/03/2014 ዓ.ም በመሆኑ ስማችሁ በዝርዝር የተጠቀሳችሁ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በመሄድ እና ደብዳቤያችሁን በመውስድ በቦሌ ክ/ከተማ ተግኘታችሁ ቅፅ 03 እንዲትወስዱ እናሳስባለን፡፡
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
ሠራዊቱን ይደግፉ!
ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: – https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
Addis ketema 45 membrane kertol
LikeLike