ቀን 8 / 3/ 2014 ዓ.ም

ማስታወቂያ!

ለሚመለከታችሁ መምህራን እና የትምህርት አመራሮች

የከተማ አስተዳደሩ ቀደም ሲል በኪራይ ለመምህራን እና ለትምህርት አመራሮች የሰጣቸዉን የጋራ መኖሪያ ቤቶች በስማችሁ ለማዛወር ትችሉ ዘንድ በምትሰሩበት ክፍለ ከተማ የተቀረዉ ፕሮግራም በቀጣይ የሚወጣ መሆኑን እየገለጽን የስም ዝርዝራችሁ በት/ቢሮ ቴሌግራም የሚለቀቅ በመሆኑ እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡

  1. የየካ ክፍለ ከተማ መምህራንና የት/ት አመራሮች ፕሮግራማችሁ 09/03/2014 ዓ.ም በመሆኑ ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘራችሁ መምህራን እና የትምህርት አመራሮች የካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በመሄድ እና ደብዳቤያችሁን በመውስድ በቦሌ ክ/ከተማ ተግኘታችሁ ቅፅ 03 እንዲትወስዱ እናሳስባለን፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: – aaceb.gov.et

አካባቢዎን ይጠብቁ!

ወደ ግንባር ይዝመቱ!

ሠራዊቱን ይደግፉ!

ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s