የፈተና ውጤት መሳወቂያ ማስታወቂያ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮምንኬሽን ባለሙያ ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት የጹሕፍ ፈተና የወሰዳችሁ ተፈታኞች ውጤታችሁ ለፈተና በተቀመጣችሁበት መለያ ቁጥር / ኮድ መሰረት ከዚህ ማስታወቂ ጋር በዝርዝር የተያያዘ በመሆኑ በዚህ ዝርዝር ውስጥ የተካተታችሁ በቀን 08/03/2014 ዓ.ም እና በቀን 09/03/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት ማስረጃችሁን በመያዝ ቀርባችሁ እድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: – http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: – aaceb.gov.et
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
ሠራዊቱን ይደግፉ!
ከደጀን እስከ ግንባር ከኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ነን!
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
ስሜ ለፈተና ከተጠራው ሊስት ላይ አለ እና አጋጣሚ መረጃው አልደረሰኝም ነበር በጣም የምፈልገው ከልጅነቴ ጀምሮ የማስበው የማልመው ሙያ የ አይቲ መምህር መሆን ነበር በጣም ነው ያዘንኩኝ ስላለፈኝ ብትተባበሩኝ እንዴት ደስ ባለኝ ስሜ Kefale Shimels Assefa
ስልክ 0928579215 በናታቹ ተባበሩኝና ልፈተን ደውሉልኝ
LikeLike