ቀን 2 / 10 / 2012 ዓ.ም

በአዲስ አበባ በሚገኙ 90 ት/ቤቶች የከተማ ግብርና ተጀምሯል።

ኢ/ር ታከለ ኡማ በኮከበ ፅባህ ት/ቤት በመገኘት በጠባብ ቦታ ላይ የተተገበረውን የከተማ ግብርና ተመልክተዋል።

በት/ቤቶች እየተተገበረ ያለው የከተማ ግብርና በአንድ በኩል ለተማሪዎች ስለከተማ ግብርና መማሪያ እንዲሆን የታሰበ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ምርቱ ለተማሪዎች ምገባ እንዲውል የታለመ ነው።

የከተማ ግብርና በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች እየተተገበረ ይገኛል።

 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

 Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book : https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s