ቀን 27 / 09 / 2012 ዓ.ም

 እናመሰግናለን! አብዝቶ ይስጥልን !

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ለታላቁ የኢትዩጵያ የህዳሴ ግድብ የ 200,000 ሺህ ብር ቦንድ ግዥ የፈጸመ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ለተቋቋመዉ ሶሻል ትረስት ፈንድ ከየክፍለ ከተማዉ  መምህራን ማህበሮች እንዲሁም ከማዕከሉ የማህበሩ ጽ/ቤት የተሰበሰበዉን 335,000 ብር ድጋፍ ለከተማዉ አስተዳደር አሰረክባል ፡፡

በተያያዘ ዜናም ማህበሩን እራሱን ለማስቻል በሚደረገዉ እንቅስቃሴ ውስጥ የራሱ የሆነ ሁለገብ ማዕከል እና የመምህራን እጠቃላይ ሆስፒታል ለማስራት የኮንትራክተር ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ማክስኞ ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ/ም ተጫራቾችን ጋብዛል፡፡

 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

 Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book : https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

እንራራቅ፣ እንታጠብ እንዲሁም አንጨባበጥ፡፡

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s