ቀን 27 / 09 / 2012 ዓ.ም

 በአዲስ አበባ በ 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃያ ሶስት (123) ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡

በአዲስ አበባ በ 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃያ ሶስት (123) ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን በከተማዋ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር አንድ ሺህ ሁለት መቶ አምስት (1205) ደርሷል፡፡

በ 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች በክፍለ ከተማ፦ አዲስ ከተማ 50፤ልደታ 4፤ጉለሌ 16፤ ኮልፌ ቀራንዮ 6፤ቦሌ 21፤አራዳ 3፤የካ 3፤ንፋስ ስልክ ላፍቶ 2፤አቃቂ ቃሊቲ 0፤ቂርቆስ 10 እና የ8 ሰዎች ክፍለ ከተማ በመጣራት ላይ መሆኑ ተገልጿል፡፡

 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ

 Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book : https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

እንራራቅ፣ እንታጠብ እንዲሁም አንጨባበጥ፡፡

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s