ትምህርት በቤቴ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከREAD II ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ለ“ትምህርት በቤቴ” መርሃ ግብር ከ5ኛ-8ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች ለአማርኛ እና ኦሮሚኛ ቋንቋ ትምህርቶች የተዘጋጁ የምስራፍ ማጠቃለያዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau ይቀላቀሉ፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ለማግኘት የዩቲዩብ ፣ የቴሌግራም ፣ የፊስቡክ እና የትዊተር ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Facebook : https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
እንራራቅ፣ እንታጠብ እንዲሁም አንጨባበጥ፡፡